በግንዛቤ ላይ ተመስርተው በሠላም ይድረሱ!

ማስታወቂያ

እየዞርኩ የምገኘው አደባባይ በሰማያዊው ሽፋን በመታጠሩ እይታዬ የተገደበ ነው። ያለአግባብ የሚያቋርጥ እግረኛ ቢኖር በበቂ ርቀት ለማየት ስለሚያስቸግረኝ ፍጥነቴን ቀንሼ በሙሉ ትኩረት እጓዛለሁ።

« 1 2 »