በግንዛቤ ላይ ተመስርተው በሠላም ይድረሱ!
እየዞርኩ የምገኘው አደባባይ በሰማያዊው ሽፋን በመታጠሩ እይታዬ የተገደበ ነው። ያለአግባብ የሚያቋርጥ እግረኛ ቢኖር በበቂ ርቀት ለማየት ስለሚያስቸግረኝ ፍጥነቴን ቀንሼ በሙሉ ትኩረት እጓዛለሁ።