በግንዛቤ ላይ ተመስርተው በሠላም ይድረሱ!
አውቶቡሱ ደርቦ ቆሟል። እይታዬ እጅግ የተገደበ በመሆኑ፣ እግረኛ/ብስክሌተኛ ወዘተ ድንገት ጥልቅ ቢሉ በበቂ ርቀት አስቀድሜ ላያቸው አልችልም። በመሆኑም ፍጥነቴን ቀንሼ፣ ሙሉ ትኩረቴን ሰጥቼ በዝግታ አልፋለሁ።